ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ Basement G+10 ህንፃ አገልግሎት የሚዉል ስሚንቶ 2ኛ ደረጃ : ሐሸዋ የተንቤን /ካላ : ፀፀር 002 በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
- የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 27, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጳጉሜን 3, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጳጉሜን 3, 2008 06:00 ከሰአት
- ምድብ: ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
- ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ 2008 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
- አሸናፊዉ ተወዳደሪ በሕጋዊ መንግድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት
- በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 Â /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
- ጨረታዉ ከ ነሓሴ 26/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጰጉሜ 3/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላ የጨረታሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይችላል
- ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
- ጨረታዉ የሚዘጋዉ ከመሰከረም ጰጉሜ 3/2008 ዓ/ም ከቀኑ 9:00(ዘጠኝ ሰዓት )Â ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9:00 ይሆናል::
- ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
- ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ