ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለተመራቂ ደቀማዛሙርት አገልገሎት የሚዉል መጽሔትና ባይንደር በጨረታ አወዳድሮ ማሳተም ወይም ማሰራት ይፈልጋል::
  • Posted Date: እሁድ ሚያዝያ 9, 2008 (over 8 years ago)
  • Closing Date: ኣርብ ሚያዝያ 14, 2008 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ኣርብ ሚያዝያ 14, 2008 06:00 Afternoon
  • Printing & Publishing Service/
  • Print
  • Pdf
  1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ2008 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. አሸናፊ ተወዳደሪ በሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት
  3. ጨረታዉ መሳተፍ የሚ ፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 /ሃምሳብር/Â በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ጨረታዉ ከ ሚያዝያ 7/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 14/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ
  5. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  6. ጨረታዉየሚዘጋዉሚያዝያ 14/2008 ዓ/ምከቀኑ 9:00(ዘጠኝ ሰዓት ) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ Â 9:30 ይሆናል::
  7. ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይምÂ 091429078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ:

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

Backs
Tender Category