ፍሬምናጦስ የኣረጋውያን የኣእምሮ ህሙማንና ህፃናት መርጃ ድርጀት የ2016 ዓ/ም በጀት ዓመት የኦዲት ስራ ለማሰራት
  • Posted Date: ማክሰኞ ግንቦት 27, 2016 (4 months ago)
  • Closing Date: ቀዳሜ ሰኔ 15, 2016 09:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:
  • Bid Opening Date: ቀዳሜ ሰኔ 15, 2016 10:00 Afternoon
  • Accounting Related/ Auditing Related/
  • Print
  • Pdf

ግልፅ ጨረታ

ፍሬምናጦስ የኣረጋውያን የኣእምሮ ህሙማንና ህፃናት መርጃ ድርጀት የ2016 ዓ/ም በጀት ዓመት የኦዲት ስራ ለማሰራት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የጨረታ ሰነዶች በመመልከት ለምታማሉ ሁሉ ባለ ሞያዎች በዚህ ግልፅ ጨረታ በመመልከት እንድትሳተፉ አንገልፃለን::

የግዥው ዓይነት፡- የኦዲት ስራ

ጨረታው የወጣበት የግዥ ዘዴ፡- ግልፅ ጨረታ

ጨረታው የወጣበት ቀን፡- 26/09/2016 ዓ/ም

ጨረታው የሚከፈትበት ቀን፡- 15/10/2016

ሴነ 15/10/2016 ዓ/ም ከስዓት 9፡30 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በ10፡00 ይከፈታል፡፡

Backs
Tender Category