መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በዲቼቶ-ጋላፊ መገንጠያ ኤሊዳር-በልሆ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት የሚገኘ የተለያዩ ኣላቂ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ዓርቢ መስከረም 22, 2013 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሰሉስ ጥቅምቲ 3, 2013 09:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:10,000
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:200.00
  • Bid Opening Date: ሰሉስ ጥቅምቲ 3, 2013 09:15 Afternoon
  • Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 በጨረታዉ መሳተፍ የምትፍልጉ ማንኛዉም ተጫራቾች ኤሊዳር ከተማ በሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ካምፕ ዉስጥ በተጨማሪ ገዳማይቱ እና አደዳይቱ ከምፖች በኣካል በመቅረብ ንብረቶች ማየት ይቻላል

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ከታወቀ ባንክ የተረጋገጠ በስፒኦ ብር 10000.00 ማቅረብ ኣላባቸዉ

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜ ጨምሮ ኤሊዳር ወረዳ ከሚገኘዉ ፕሮጀክት በግንባር በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መገዛት ይቻላል

4 አሸናፊዎቸ ማሸናፈቻዉ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት ዉስጥ ክፍያ ፈፅመዉ ካልተረከቡ ጨረታዉ የሚሰረዝ ከመሆኑም በላይ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ ኣይደረግም

5 ጨረታዉ 02/02/2013ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ተዘግቶ 9፡15 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 86 89 46 35 /09 14 19 65 27

Backs
Tender Category