መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በዲቼቶ-ጋላፊ መገንጠያ ኤሊዳር-በልሆ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት የሚገኘ የተለያዩ ኣላቂ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 22, 2013 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጥቅምቲ 3, 2013 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10,000
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጥቅምቲ 3, 2013 09:15 ከሰአት
  • ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

1 በጨረታዉ መሳተፍ የምትፍልጉ ማንኛዉም ተጫራቾች ኤሊዳር ከተማ በሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ካምፕ ዉስጥ በተጨማሪ ገዳማይቱ እና አደዳይቱ ከምፖች በኣካል በመቅረብ ንብረቶች ማየት ይቻላል

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ከታወቀ ባንክ የተረጋገጠ በስፒኦ ብር 10000.00 ማቅረብ ኣላባቸዉ

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜ ጨምሮ ኤሊዳር ወረዳ ከሚገኘዉ ፕሮጀክት በግንባር በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መገዛት ይቻላል

4 አሸናፊዎቸ ማሸናፈቻዉ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት ዉስጥ ክፍያ ፈፅመዉ ካልተረከቡ ጨረታዉ የሚሰረዝ ከመሆኑም በላይ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ ኣይደረግም

5 ጨረታዉ 02/02/2013ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ተዘግቶ 9፡15 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 86 89 46 35 /09 14 19 65 27

መመለስ
የጨረታ ምድብ