በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ከኩሓ መቀለ የሰራዊት አባላትና የሲቪል ሰራተኞች በስራ መግብያና መዉጫ ሰዓት የሚያመላልስ ባለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ክራይ ግልጋሎት የሚዉል አወዳድሮ መከራየት ከአሸናፊ ነጋዴ ዉል ማሰር ይፈልጋል
  • Posted Date: ሓሙስ ነሓሰ 14, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 04:30 Morning
  • Vehicle Rent/ Transport Services/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ 50 ብር ክፍያ ዘወትር በስራ ሰኣት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የመትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 12/12/2012 እስከ 20/12/2012ዓ/ም በአየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

Backs
Tender Category