በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ከኩሓ መቀለ የሰራዊት አባላትና የሲቪል ሰራተኞች በስራ መግብያና መዉጫ ሰዓት የሚያመላልስ ባለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ክራይ ግልጋሎት የሚዉል አወዳድሮ መከራየት ከአሸናፊ ነጋዴ ዉል ማሰር ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 14, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 04:30 ጥዋት
  • መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ 50 ብር ክፍያ ዘወትር በስራ ሰኣት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የመትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 12/12/2012 እስከ 20/12/2012ዓ/ም በአየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

መመለስ
የጨረታ ምድብ