ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማህበር መቐለ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ በፋብሪካዉ እና በዋና ቢሮ ዉስጥ ተባላሽተዉ የሚገኝ እና ለወደፊቱ ጥገና የሚያስፈልጋቸዉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የተለያዩ ዓይነት የቢሮ ዕቃዎች በፕሮፎርማ አወዳድሮ ከኣሸናፊዉ ድርጅት ጋር ለኣንድ ኣመት የሚቆይ ዉል በማሰር ማስጠገን ይፈልጋል ስለሆነም ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ሁሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ በኣክብሮት እንገልፃለን
  • Posted Date: ረቡዕ ጉንበት 12, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ቀዳም ጉንበት 15, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ቀዳም ጉንበት 15, 2012 04:02 Morning
  • Furniture, Door and Windows Maintenance/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና ቲን ቁጥር ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል

2 ኣሸናፊ ማሸነፍ እንደተነገረዉ በሁለት ቀን ዉስጥ ዉል ማሰር ኣለበት

3 ፕሮፎርማዉ ተለጥፎ የሚቆይበት ግዜ ከ 10/09/2012 እስከ 15/09/2012ይሆናል

4 ፕሮፎርማዉ የሚከፈትበት ቀን 15/09/2012 ልክ 4፡00 ይሆናል

5 ፋብሪካዉ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 41 92 65 25

Backs
Tender Category