https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11556
ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማህበር መቐለ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ በፋብሪካዉ እና በዋና ቢሮ ዉስጥ ተባላሽተዉ የሚገኝ እና ለወደፊቱ ጥገና የሚያስፈልጋቸዉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የተለያዩ ዓይነት የቢሮ ዕቃዎች በፕሮፎርማ አወዳድሮ ከኣሸናፊዉ ድርጅት ጋር ለኣንድ ኣመት የሚቆይ ዉል በማሰር ማስጠገን ይፈልጋል ስለሆነም ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ሁሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ በኣክብሮት እንገልፃለን
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ጉንበት 12, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀዳም ጉንበት 15, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀዳም ጉንበት 15, 2012 04:02 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ፅገና ገዛ ኣቁሑት፡ በርን መስኮት/

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና ቲን ቁጥር ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል

2 ኣሸናፊ ማሸነፍ እንደተነገረዉ በሁለት ቀን ዉስጥ ዉል ማሰር ኣለበት

3 ፕሮፎርማዉ ተለጥፎ የሚቆይበት ግዜ ከ 10/09/2012 እስከ 15/09/2012ይሆናል

4 ፕሮፎርማዉ የሚከፈትበት ቀን 15/09/2012 ልክ 4፡00 ይሆናል

5 ፋብሪካዉ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 41 92 65 25