መለያ | የጨረታው አይነት | የጨረታ ማስከበሪያ ብር | ደረጃ |
Lot 1 | የላቦራቶሪ እቃዎችና ኬሚካል | 50,000.00 | |
Lot 2 | ዲናሞና የኤሌክትሪክ ቦርድ | 50,000.00 | |
Lot 3 | የላይብረሪ ማዘመኛ እቃዎች | 50,000.00 | |
Lot 4 | የሬድዮ ብሮድካስትና ተዛማጅ እቃዎች | 100,000.00 | |
Lot 5 | ጀኔሬተር | 100,000.00 | |
Lot 6 | የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት | 100,000.00 | |
Lot 7 | የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች | 50,000.00 | |
Lot 8 | የስጋ አቅርቦት | 100,000.00 |
4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፡፡
5 ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 /አንድመቶብር / በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መወሰድ ይችላል፡፡
6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ወስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛውቀንጠዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፡፡
8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ ኣሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፡፡
8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ ማብራሪያ፡-
የግዥናንብረትአስተዳደርዳይሬክቶሬትፅ/ቤትቢሮቁጥርC21
ስልክቁጥር፡- 0344 414784/0914727448
ፖ.ሳ.ቁ. 231
ዋናግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ
የመቐለዩኒቨርሲቲ
መመለስ