https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/11266
መቐለ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ እቃዎች እና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሚያዝያ 19, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጉንበት 4, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጉንበት 4, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ኣቅርቦት ምግቢ / ኬሚካልን ሪኤጀንት/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/
  1. 1. ጨረታዉ በኣዲስ  ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን: 16/8/2012
  2. 2. ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
  3. 3. ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00
  4. 4. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱን በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. 5. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፡፡
  6. 6. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ስርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የላቦራቶሪ እቃዎችና ኬሚካል

50,000.00

Lot 2

ዲናሞና የኤሌክትሪክ ቦርድ

50,000.00

Lot 3

የላይብረሪ ማዘመኛ እቃዎች

50,000.00

Lot 4

የሬድዮ ብሮድካስትና ተዛማጅ እቃዎች

100,000.00

Lot 5

ጀኔሬተር

100,000.00

Lot 6

የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት

100,000.00

Lot 7

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

50,000.00

Lot 8

የስጋ አቅርቦት

100,000.00

4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፡፡

5 ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 /አንድመቶብር / በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መወሰድ ይችላል፡፡

6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ወስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛውቀንጠዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፡፡

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ ኣሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፡፡

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ፡-

የግዥናንብረትአስተዳደርዳይሬክቶሬትፅ/ቤትቢሮቁጥርC21

ስልክቁጥር፡- 0344 414784/0914727448

ፖ.ሳ.ቁ. 231

ዋናግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ

የመቐለዩኒቨርሲቲ