ማሪስ ስቶፕ ኢንተርናሽናል ኢ/ያ መቀለ ለሚገኘዉ ተዋልዶ ጤና ክሊኒክ እድሳት ስራ ህጋዊ ተጫራቾች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ስለሆነም ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የታደሰ የግንባታ ስራ ፍቃድ ያላቸዉ ህጋዊ የግንባታ ስራ ተቃራጮች የጨረታ ሰነድን በብር 50 በመግዛት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን
  • Posted Date: ሰሉስ ሚያዝያ 6, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሰንበት ሚያዝያ 25, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሰንበት ሚያዝያ 25, 2012 04:30 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 ሁሉም ተጫራቾች የቴክኒካል መወዳደርያ መስፈርት ከጨረታ ሰነድ ጋር መዉሰድ ይኖርበታል

2 የጨረታ ሰነድ የሚወጣዉ መቀሌ ማሪስ ስቶፕ ክሊኒክ ዘወትር በስራ ሰኣት ከጥዋቱ 2፡00 እስከ ማታ 11፡00 ሰኣት

2  ጨረታ የሚጀመርበት ቀን መጋቢት 9/2012ዓ/ም

3 ጨረታ የሚዘጋበት ቀን መጋቢት 25/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00

4 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን መጋቢት 25/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡30

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 64 88

Backs
Tender Category