የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ፅ/ቤት በሚከተለዉ መስፈርት መሰረት የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 02:30 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 03:00 Morning
  • Electronic Equipment & Accessories/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

4 የቫት ቲኦቲ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ለ 5ቀናት የሚቆይ ሲሆን በኣምስተኛዉ ቀን ልክ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ በ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል

ከ 14/07/2012ዓ/ም እስከ 18/07/2012

Backs
Tender Category