https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10973
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ፅ/ቤት በሚከተለዉ መስፈርት መሰረት የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 02:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

1 የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

4 የቫት ቲኦቲ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ለ 5ቀናት የሚቆይ ሲሆን በኣምስተኛዉ ቀን ልክ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ በ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል

ከ 14/07/2012ዓ/ም እስከ 18/07/2012