ማሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል ኢትዮዽያ መቐለ ለሚገኝዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ክሊኒክ እድሳት ስራ ህጋዊ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ለማሳራት ይፈልጋል ስለሆነም ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የታደሰ የግንባታ ስራ ፍቃድ ያለቸዉና ህጋዊ ግንባታ ስራ ተቓራጭ የጨረታ ሰነዱን በብር 50 በመግዛት እንትወዳደሩ እናሳዉቃለን
  • Posted Date: ዓርቢ መጋቢት 11, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ መጋቢት 25, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ መጋቢት 25, 2012 04:30 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

2 የጨረታ ሰነድ መግዣ 50.00 ብር

3 ጨረታ የሚጀመርበት ቀን መጋቢት 09/2012ዓ/ም

4 ጨረታ የሚዘጋበት ቀን መጋቢት 25/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00

5 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን መጋቢት 3/2012ዓ/ም ጠዋት 4፡30

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 64 88

Backs
Tender Category