የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ሰሜን ኣካባቢ ፅ/ቤት በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች ፣ በፕሮፎርማ ኣወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
  • Posted Date: ረቡዕ የካቲት 25, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ መጋቢት 4, 2012 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ መጋቢት 4, 2012 04:00 Morning
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተለውን መስፈርት የምታሟሉ-

1 የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የኣሮጌ እቃዎች ገዥና ሻጭ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸሁ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ያላቹሁ

4 ኣቅራቢዎች በዋጋ ማቅረቢያዉ ቀን ፌርማና የድርጅቱ ማህተም ማስቀመጥ ይገባቸዋል

5 ኣሸናፊዉ ከታወቀ በሃላ በ 3 የስራ ቀናት ዉስጥ ዉል በማሰር እቃዉን  ማንሳት የሚችሉ

6 ተጫራቾች የጎማዎችን ሁኔታ ዘወትር በስራ ሰኣት በ ፅ/ቤታችን በኣካል ቀርበዉ ማየት ይችላሉ

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ወይም በሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 የጨረታ ሰነድ በብር 50 ከቢሮ ቁጥር 4 1ኛ ፎቅ መግዛት ይቻላል

9 የጨረታ ሳጥን 04/07/2012ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻ በተገኝበት ይከፈታል ተጫራቾች በጨረታ ቦታ ያለመገኘት የጨረታ ሂደት ሊያደናቅፍ ኣይችልም

ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 03 44 41 44 99 /03 44 41 83 38

Backs
Tender Category