https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10720
የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ሰሜን ኣካባቢ ፅ/ቤት በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች ፣ በፕሮፎርማ ኣወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ የካቲት 25, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ መጋቢት 4, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ መጋቢት 4, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

ስለሆነም ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተለውን መስፈርት የምታሟሉ-

1 የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የኣሮጌ እቃዎች ገዥና ሻጭ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸሁ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ያላቹሁ

4 ኣቅራቢዎች በዋጋ ማቅረቢያዉ ቀን ፌርማና የድርጅቱ ማህተም ማስቀመጥ ይገባቸዋል

5 ኣሸናፊዉ ከታወቀ በሃላ በ 3 የስራ ቀናት ዉስጥ ዉል በማሰር እቃዉን  ማንሳት የሚችሉ

6 ተጫራቾች የጎማዎችን ሁኔታ ዘወትር በስራ ሰኣት በ ፅ/ቤታችን በኣካል ቀርበዉ ማየት ይችላሉ

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ወይም በሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 የጨረታ ሰነድ በብር 50 ከቢሮ ቁጥር 4 1ኛ ፎቅ መግዛት ይቻላል

9 የጨረታ ሳጥን 04/07/2012ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻ በተገኝበት ይከፈታል ተጫራቾች በጨረታ ቦታ ያለመገኘት የጨረታ ሂደት ሊያደናቅፍ ኣይችልም

ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 03 44 41 44 99 /03 44 41 83 38