በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ ለ2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ አሸዋ ፣ ጠጠር፣ የግንብ ድንጋይ፣ የተለያየ መጠን ያላቸው አጠናዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡
  • Posted Date: ሓሙስ ጥር 28, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ የካቲት 17, 2012 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ የካቲት 17, 2012 04:00 Morning
  • Construction Raw Materials/
  • Print
  • Pdf
  • ሎት 1 አሸዋ ፣ ጠጠር፣ የግንብ ድንጋይ 
  • ሎት 2. የተለያየ መጠን ያላቸው አጠናዎች 

በዚህም መሰረት፡

ከሎት 1 እስከ ሎት2 ከተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፣ የቫት ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡ 

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1. 100.00 /አንድ መቶ ብር እንዲሁም ሎት 2. 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ኩሓ መንገድ እግሪ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የካቲት 17 ቀን 2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፡- 0344-41-07-50 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ 

ጠ/መምሪያ

Backs
Tender Category