በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰ/ዕዝ ጠ/መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣ የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎችህክምና ዕቃዎችእናየሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ኅዳር 13, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf
  • የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣
  • የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎች
  • ህክምና ዕቃዎች እና
  • የሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል። በመሆኑም በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ከህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓም ድረስ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ሰነዱን በሰ/ዕዝጠቅ መምሪያ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡ 

የሰ/ዕዝ ንብ/አስወጋጅ የጨረታ ኮሚቴው 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር 

የሰሜን ዕዝ መቅላይ መምሪያ 

መመለስ
የጨረታ ምድብ