https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9458
በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰ/ዕዝ ጠ/መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣ የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎችህክምና ዕቃዎችእናየሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሕዳር 13, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 30, 2012 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 30, 2012 02:05 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣
  • የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎች
  • ህክምና ዕቃዎች እና
  • የሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል። በመሆኑም በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ከህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓም ድረስ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ሰነዱን በሰ/ዕዝጠቅ መምሪያ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡ 

የሰ/ዕዝ ንብ/አስወጋጅ የጨረታ ኮሚቴው 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር 

የሰሜን ዕዝ መቅላይ መምሪያ