በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰ/ዕዝ ጠ/መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣ የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎችህክምና ዕቃዎችእናየሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል።
- የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሕዳር 13, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 30, 2012 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 30, 2012 02:05 ጥዋት
- ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
- የተለያዩ ያገለገሉ የመመገቢያ፣
- የማብሰያ የቢሮ ዕቃዎች
- ህክምና ዕቃዎች እና
- የሙዚቃ መሳሪያዎች አጫርቶ መሽጥ ይፈልጋል። በመሆኑም በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ከህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓም ድረስ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ሰነዱን በሰ/ዕዝጠቅ መምሪያ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡
የሰ/ዕዝ ንብ/አስወጋጅ የጨረታ ኮሚቴው
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር
የሰሜን ዕዝ መቅላይ መምሪያ