ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ G+10 ህንፃ ግንባታ 1ኛ እና 2ተኛ ፎቅ ወለል የግራናይት ቅብ ስራ ኣጫርቶ ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ነሓሰ 20, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 30, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ነሓሰ 30, 2011 03:30 ጥዋት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም

1 ተጫራቾት ለጨረታዉ ማስከበርያ 2% በሲፒኦ በማዛጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

4 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /ኣንድ ሞቶ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

5 ጨረታዉ ከ ነሓሴ 20/12/2011 ጀምሮ እስከ 30/12/2011ዓ/ም 3፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

7 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ነሓሴ 30/12/2011 ዓ/ም ከቀኑ 3፡30 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76 / 09 14 72 90 78

መመለስ
የጨረታ ምድብ