ኒዉ ሚለኒያም ኮሌጅ ህጋዊ ኢዲት ፈቃድ ያላቸዉ ድርጅቶች በጨረታ ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሰነ 14, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ሰነ 22, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ሰነ 22, 2011 02:01 ጥዋት
  • ኣካውንቲን ተዛማድኡን/ ኦዲት ተዛማድኡን/
  • Print
  • Pdf

1 የድርጅቱ 2010- 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሂሳብ ስራ( ከሓምሌ 1/2010 -ሰኔ 30/2011 ዓም )

2 በሂሳቡ መዝገቡ ያሉትን እየተንከባለሉ የመጡት ተሰብሳቢና ተከፋይ ማጥራት ስራ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

3 ሰለዚህ ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቶች በሰም በታሸገ ፖታ በእያንዳንዱ ዋጋዉ እሰከነቫቱ በግልፅ በሚያሳይ መልኩ ንግድ ፈቃድ ጨምሮ እስከ ሰኔ 22/ 11 ዓም ዋና ቢሮ በኣካል በመቅረብ ወይም በፖስታ ገቢ በማድረግ የምትችሉ መሆናችሁን ለማሳወቅ እንወዳለን

መመለስ
የጨረታ ምድብ