https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/7757
ኒዉ ሚለኒያም ኮሌጅ ህጋዊ ኢዲት ፈቃድ ያላቸዉ ድርጅቶች በጨረታ ማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሰነ 14, 2011 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀዳም ሰነ 22, 2011 02:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀዳም ሰነ 22, 2011 02:01 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ኣካውንቲን ተዛማድኡን/ ኦዲት ተዛማድኡን/

1 የድርጅቱ 2010- 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሂሳብ ስራ( ከሓምሌ 1/2010 -ሰኔ 30/2011 ዓም )

2 በሂሳቡ መዝገቡ ያሉትን እየተንከባለሉ የመጡት ተሰብሳቢና ተከፋይ ማጥራት ስራ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

3 ሰለዚህ ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቶች በሰም በታሸገ ፖታ በእያንዳንዱ ዋጋዉ እሰከነቫቱ በግልፅ በሚያሳይ መልኩ ንግድ ፈቃድ ጨምሮ እስከ ሰኔ 22/ 11 ዓም ዋና ቢሮ በኣካል በመቅረብ ወይም በፖስታ ገቢ በማድረግ የምትችሉ መሆናችሁን ለማሳወቅ እንወዳለን