የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ፅ/ቤት ኣገልግሎት የሚውሉ ከብረት የተሰሩ የተለያዩ በሮችና መስኮቶችና ሌሎች ብረቶች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 2, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ግንቦት 8, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ግንቦት 8, 2011 09:00 ከሰአት
  • ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ01/09/2011ዓ/ም እስከ 08/09/2011ዓ/ም ሰነድ ጨረታው 50.00 በመክፈል እስከ 8፡30 ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡

2 ፕሮፎርማ 08/09/2011ዓ/ም 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0342-408757/0914-763435 መደወል ይቻላል፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ