ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት መቀሌ ከተማ እየተገነባ ለሚገኘው መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ ስራ ለተቆጣጣሪ መሃንዲስ አገልግሎት የሚውሉ የቤት Auto Mobile እና PIN ካፕ መኪና ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤

2 የወቅቱን የመንግስት ግብር የከፈለ መሆን ኣለበት፤

3 ተጫራቾች ጨረታው የሚከፈተው ኣዲስ ኣበባ በዋና መ/ቤት ሲሆን ጨረታው ያሸነፈውም ውለታ የሚይዘው  ዋናው መ/ቤት ጋር ነው፡፡

4 ተጫራቾች ጨረታውን የምታስገቡበት ይህ ከ 7-11ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታተይ አምስት/5/ ቀናት ውስጥ ብቻ ይሆናል፡፡

5 ድርጅቱ በሙሉ ሆነ በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ