https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6601
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት መቀሌ ከተማ እየተገነባ ለሚገኘው መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ ስራ ለተቆጣጣሪ መሃንዲስ አገልግሎት የሚውሉ የቤት Auto Mobile እና PIN ካፕ መኪና ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መጋቢት 9, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ መጋቢት 11, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ መጋቢት 11, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤

2 የወቅቱን የመንግስት ግብር የከፈለ መሆን ኣለበት፤

3 ተጫራቾች ጨረታው የሚከፈተው ኣዲስ ኣበባ በዋና መ/ቤት ሲሆን ጨረታው ያሸነፈውም ውለታ የሚይዘው  ዋናው መ/ቤት ጋር ነው፡፡

4 ተጫራቾች ጨረታውን የምታስገቡበት ይህ ከ 7-11ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታተይ አምስት/5/ ቀናት ውስጥ ብቻ ይሆናል፡፡

5 ድርጅቱ በሙሉ ሆነ በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡