የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ፈት ቤት ከኮንክሪት የተሰራ እንግዳ ማረፊያ ወንበር ቅርፁ S-Shape የሆነ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤

1 ፕሮፎርማው እስከ 08/06/2011ዓ/ም ሰዓት 8:30

2 ፕሮፎርማው 08/06/2011ዓ/ም 9:00 ሰዓት ይከፈታል፤

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342-408757 መደወል ይቻላል፤

መመለስ
የጨረታ ምድብ