ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ፈርኒቸር እቃዎች እንዲሁም ለተመራቂ ተማሪዎች መጽሔትና የባይንደር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መጋቢት 20, 2010 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ መጋቢት 24, 2010 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኞ መጋቢት 24, 2010 09:30 ከሰአት
  • ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ናይ ሕትመት ስራሕቲ/
  • Print
  • Pdf

1 የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 አሸናፊዉ ተወዳዳሪ በሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ገንዘብ ቤት መዉስድ ይችላል

4 ጨረታዉ 17/7/2010 ጀምሮ እስከ 24/7/2010 ዓም 9:00 ድረስ የሚቆይ ይሆናል

5 ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::

6ጨረታዉ የሚዘጋዉ 24/7/2010 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት ) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ 24/7/2010 ዓም 9:30 ይሆናል::

7ለተጨማሪብራሪያ 0344-41-99-76 ወይም 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

8ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ