በኤጄንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ የህንፃ መሳርያ እቃዎች ( Gas hose 10mm ,20bar flexble isoprene ) metre 3500 ለመግዛት ስለሚፈልግ ህጋዊ ነጋዴ የሆናቹ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሰነ 10, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሰነ 16, 2012 04:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሰነ 16, 2012 05:00 ጥዋት
  • ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/
  • Print
  • Pdf

1 የ 2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅረቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የኣቅራቢነት የጥር ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችል

3 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 09/10/2012ዓ/ም

4 ፕሮፎርማ የሚዘጋበት ቀን 16/10/2012ዓ/ም 04፡30 ሰዓት

5 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 16/10/2012ዓ/ም 05፡00 ሰዓት

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 20 88 / 03 44 40 92 01

መመለስ
የጨረታ ምድብ