ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ የሚያሰራዉ ህንፃ B+G+10 በስተ ምስራቅ ያለዉ የኮሜርሻል ኖሚንስ በላይ ያለዉ 2ኛ ወለል 159 ካሬ ኣንድ ክፍል ቤት በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሰነ 4, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 11, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 11, 2012 03:32 ጥዋት
  • ገዛ/ህንፃ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1  በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

2 ተጫራቾች የስንት ጊዜ የቅድመ ክፍያ መክፈል እንደሚችሉ በግልፅ ማስቀመጥ

3 ተጫራቾች ለምን ኣጎልግሎት እንደፈለጉት በግልፅ ማስቀመጥ

4 ጨረታዉ ከሰነ 4/2012ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2012ዓ/ም 10፡00 ሰዓት ድረስ የሚቆይ ይሆናል

5 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ሰኔ 11/2012 3፡30 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 14 78 54 26/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ