በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ሚያዝያ 13, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳሜ ሚያዝያ 24, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳሜ ሚያዝያ 24, 2012 04:00 ጥዋት
  • ኣቅርቦት ምግቢ /
  • Print
  • Pdf

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከዚህ በታች የተገለጸው

  • ሎት 1 የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች

በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት የቫት ሰርተፊኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ሎት 1 የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታውን ሚያዝያ 24 ቀን 2012 . ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚያ ዕለት ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በተጨማሪ ማብራሪያ፦ ስልክ ቁጥር፡- 0342401028/0344420309

በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

4 //ጦር መምሪያ

መመለስ
የጨረታ ምድብ