https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/11193
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሚያዝያ 13, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ሚያዝያ 24, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ሚያዝያ 24, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኣቅርቦት ምግቢ /

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከዚህ በታች የተገለጸው

  • ሎት 1 የህሙማንማገገሚያየፋብሪካውጤቶችናጥራጥሬየወጥእህሎች

በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት የቫት ሰርተፊኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ሎት 1 የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች ብር 100.00 /አንድመቶብር/ ብቻበመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታውን ሚያዝያ 24 ቀን 2012 ዓ.ምከጠዋቱ 3፡30 ሰዓትተዘግቶበዚያዕለትከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በተጨማሪማብራሪያ፦ስልክቁጥር፡- 0342401028/0344420309

በሰሜንዕዝጠቅላይመምሪያ

የ4ኛሜ/ክ/ጦርመምሪያ