የመከለከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለ መቀሌ ኣፓርትመንት ግንባታ ፕሮጀክት ኣጎልግሎት የሚዉሉ ከዚህ መመሪያ ጋር በተያየዘ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን 400 ሜ3 የ ፍሳሽ ማጠራቀሚያ ታንከር የ ተመረጠ ኣፈር ግራቭል ሙሌት ሥራ የኣርማትራ ሥራዎች ሚክሰር እና ቫይብረተር ጨምሮ የእጅ ዋጋ /400 m3 septic tank coarse gravel and selected materials back fill works concrete works including mixer and vibrator only labor cost/ ሥራ ግዥ ለመፈፀም ፣ ህጋዊ ተወዳዳሪዎች በግልፅ ጨራታ አወዳድሮ በሰብ ኮንትራት ለማሰራትይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መጋቢት 21, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መጋቢት 24, 2012 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ መጋቢት 24, 2012 08:30 ከሰአት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/ ስራሕቲ ማይ/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በዘርፉ GC ወይም BC ደረጃ  እና ከዚያ በላይ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ዋስትና የሚያቀርቡትን ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.2 አና 7.30 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን ኣለበት

3 ተጫራቾች በዘርፉ ስለመሰረታቸዉ ከክፈያ እና ዉለታ የተገናዘበ የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ ተለይቶ በታሸገ ኢንቮሎፕ ከ መጋቢት 18 ቀን 2012ዓ/ም እስከ መጋቢት 24 ቀን 2012 ዓ/ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ መጋቢት 27ቀን 2012ኛ/ም ከ ሰዓት 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻዉ በተገኝበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች የማይመለስ 100ብር በመክፈል በፕሮጀክቱ የግብኣት ኣቅርቦት ኣስተዳደር ኬዝ ቲም ቢሮ መዉሰድ ይችላሊ

7 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ