የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ፅ/ቤት በሚከተለዉ መስፈርት መሰረት የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 03:00 ጥዋት
  • ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

4 የቫት ቲኦቲ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ለ 5ቀናት የሚቆይ ሲሆን በኣምስተኛዉ ቀን ልክ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ በ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል

ከ 14/07/2012ዓ/ም እስከ 18/07/2012

መመለስ
የጨረታ ምድብ