በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች በቀረበው ስፔስፊኬሽንና ከዚህ ጋር በተያያዘው ዝርዝር መሰረት በደቡባዊ ዞን ወረዳዎች ለኣምቡላንስ ተሽከርካሪዎችና ለቅርንጫፋችን ፍሳሽ ማስወገድ ኣገልግሎት የሚሰጥ ተሽከርካሪ አገልግሎት የሚውል ጎማና ካላማደርያ እንዲሁም የWDB1317 ሞዴል ማርሰድስ ቫኩም ትራክ (Vacum Truck)መኪና መለዋወጫ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
መዝግያ ቀን: ጥቅምት 26, 2017 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ