https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/15415
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መስከረም 28, 2017 (ቅድሚ ሓደ ዓመት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ጥቅምቲ 29, 2017 02:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/ ኢንዱስትሪን ፋብሪካ ሓራጅ/

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

አፈ/ከሳሶች እነ ጌቱ ኪሮስ /178/ ሰዎች አፈ ተከሳሾች እነ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ /3 ሰዎች/ በመካከላቸው ባለው የአፈጻጸም ክርክር የአፈ ተከሳሶች ንብረት የሆነው ጂቢኤል ጫማ ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማ በመቐለ ከተማ፣ ዓይደር ክ/ከተማ የሚገኝ አዋሳኙ ምስራቅ ፕሎት፣ ምዕራብ ክፍት ቦታ፣ ሰሜን መንገድ፣ ደቡብ ክፍት ቦታ የሚዋሰን ስፋቱ 8000 ካ/ሜ በ 20,483,382.29 (ሃያ ሚልዮን አራት መቶ ሰማንያ ሶስት ሺ ሶስት መቶ ሰማንያ ሁለት ብር ከ 29/100) መነሻ ዋጋ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ መጫረት የምትፈልጉ ለ28/2/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ረፋድ 6፡30 ባለው ጊዜ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ስለሚሸጥ በቀኑና ቦታው ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ውጤት ደግሞ ለ28/2/2017 ዓ.ም 9፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ከሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታሐብሄር ችሎት ኣዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት