በኤጄንሲ ማዕድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባሪያ ዩኒት የ መኪና ስፔር ፓርት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ህጋዊ የሆናቹ ነጋዴዎች እንትወዳደሩ ይጋብዝል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ ሕዳር 24, 2012 02:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ ሕዳር 24, 2012 09:00 ደ/ሰዓት
  • መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የ2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋ ከሆኑ የኣቅራቢነት የሰኔ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ኣቅራቢዎት የሚያቀርቡት ዋጋ ካሸነፍበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ15 ቀናት መቆየት ኣለበት

4 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 22/03/2012ዓ/ም

5 ፕሮፎርማ የሚዘጋበት ቀን 24/03/2012ዓ/ም በ 02፡30 ሰዓት

6 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 24/03/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም 03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

ድሕሪት
ጨረታ መደብ