ኢማጅን ዋነ ደይ ኢንተርናሽናል ኦርጋናይዜሽን / Imagine 1 day/ የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ የዉጭ በጎ ኣድራጎት ድርጅት በትግራይ እና በኦሮሞ ክልል በትምህርት ኣሰጣጥ ማሻሻል ሥራ ላይ የበኩሉን ኣስተዋፅኦ እየሰጠ ይገኛል በኣሁን ጊዜ ድርጅታችን በትግራይ ክልል በእንዳሞኾኒ ፡ ኣሕፎሮምና ፣ እምባ አለጀ ወረዳ ላሉ ትምህርት ቦቶች ከ 10,000 /ዓስር ሺ/በላይ የቤተ ንባብ መፃሕፍቶችን ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳሜ ሐምሌ 27, 2011 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ነሐሴ 3, 2011 05:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ነሐሴ 3, 2011 05:02 ቅደሚ ሰዓት
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለቹ የዘመኑ ግብር የከፈልበትና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 የጨረታ ማስከበርያ  ዋስትና ባበንክ የተረጋጠ ሲፒኦ ለ 30 ቀናት የሚቆይ ባቀርቡት ዋጋ ላይ 2% ጨረታዉ  ከመከፈቱ በፊት  በታሸገ ማስያዝ የሚቹሉ

3 ጨረታዉን የሚገል ሰነድ የማይመለስ 200 /ሁለት ሞቶ ብር/ እና የታደሰ ንግድ ፍቓዳቸዉ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የ ጨረታ ሰነዱን በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ 14 ቀበሌ ሃፀይ የሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ  ፎቅ ካዉ የድርጅት ፅሕፈት ቤት ገዝተዉ መዉሰድ ይችላሉ

5 የሚወዳደርበት ዋጋ በስም በታሸገ ኢንፖሎፕ ነሓሴ 03/12/2011 ዓ/ም በ 5፡00 ሰዓት በፊት ሳጥን በተዘጋጀ ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ተጫራቾች ከዚህ ደብዳቤ ገቃር የሚያያይዙት ዝርዝር ዕቃዎች በ ሞምላት ጨረታዉ ነሓሴ 03/12/2011መ ዓ.ም 5፡00 ሰዓት ላይ እርሳቾዉ ወይ ህጋዊ ወኪላቸዉ በትግራይ ክልል በመቐለ 14 ቀበሌ ሃፀይ የሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ ፎቅ የድርጁቱ ፅሕፈት ቤት ይከፈታል

7 በጨረታዉ ከቀረቡት መፃሕፍት ዉጭ ተመሳሳይ መፅሓፍ ማቅረብ ኣይቻልም

7  ድርጁቱ ለተሻ ኣማራጭ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኢማጅን ዋን ደይ 251344404933

ድሕሪት
ጨረታ መደብ