የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስን ፅ/ህፈት ቤት በልማታዊ ሴፍቲኔት ባጀት ለመቐሌ የስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ፅቤት ግልጋሎት የሚወሉ የተለያዩ ችግኞች መግዛት ይፈጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ሐምሌ 23, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰኞ ሐምሌ 29, 2011 08:30 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:20000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰኞ ሐምሌ 29, 2011 09:00 ደ/ሰዓት
  • ፍዮሪን ሆልቲካልቸር/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የመወዳደርያ ሃሳቡ የሚቀርበዉ ከ22 /11/2011 ዓም እስከ 29/ 11 /2011 ዓም 8:30 ሰዓት በታሸገ ኢንቨሎፕ ዉስጥ ይሆናል

2 ግዥ ፈፃሚ መቤት ኣድራሻችን እንዳማሪያም ቤተ ክርስትያን ኣከባቢ ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መድረስ ያለበት ሆኖ በተመሳሳይ ቀን 9:00 ሰዓት ከሰዓት በሃላ ይከፈታል

3 ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር 20,000 ብር በስፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና ኣሰርተዉ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ

4 ኣቅራቢዎች የ2011 ዓም የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ቲን ቁጥር የታደሰ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ቫት ምዝግባና የቅርብ ግዜ ወር ቫት ዲክልሬሽን ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ፅህፈት ቤታችን ጨረታዉ በከፊልም ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342408757 0914763435

ድሕሪት
ጨረታ መደብ