በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የያማሃ እና ሞተር ሳይክል እቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

1 ፕሮፎርማው የሚወጣበት ቀን 14/05/2011ዓ/ም እስከ 16/05/2011ዓ/ም

2 ፕሮፎርማው የሚዘጋበት ቀን 16/05/2011ዓ/ም በ 8:30 ሰዓት ተዘግቶ 9:00 ሰዓት ይከፈታል::   

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0344-402088/9201 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ድሕሪት
ጨረታ መደብ