በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከኲሓ መቀሌ የሰራዊትና ኣባላትና የሲቪል ሰራተኞች የሚያመላልስ ባለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ክራይ ግልጋሎት የሚውል ኣወዳድሮ መከራየት ከኣሸናፊ ነጋዴ ውል ማሰር ይፈልጋል።
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ጥር 7, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሮብ ጥር 15, 2011 03:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:25.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሮብ ጥር 15, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መኪና ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች በወጣው ጨረታ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩን የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የጨረታ ሰነድ 25.00 (ሃያ ኣምስት ብር) በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ዲስክ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።

3 ጨረታው በጥር 06/05/2011ዓ/ም እስከ 16/05/2011ዓ/ም በኣየር ላይ ወሎ በዛው ቀን ከጥዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ኣሉበት ይከፈታል።

4 መስሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ድሕሪት
ጨረታ መደብ