የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እና የኮንስትራክሽን እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

1 ፕሮፎርማ እስከ 03/05/2011ዓ/ም 8:30 ታሽጎ 9:00 ከሰዓት በኃላ ይከፈታል።

2 የጨረታ ማስከበሪያ 10000.00 ሺ ብር ማስያዝ ኣለባቸው።

ድሕሪት
ጨረታ መደብ