የ ኢፌዲሪ ኣየር ኃይል ሰሜን ኣየር ምድብ በተለያየ ቦታ የሚገኝ ሳር በጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ መስከረም 16, 2011 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ መስከረም 18, 2011 05:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ መስከረም 18, 2011 08:30 ደ/ሰዓት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ሳሩን በኣካል ቀርቦ የሚታይበት ግዜ 15/01/2011 ዓ/ም-16/01/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።

2 ዋጋውን በተቀመጠው ተራ ቁጥር ፊት ለፊት በራሳችሁ ፎርም ሞልታችሁ የምታቀርቡት 18/01/2011 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8:30 ይከፈታል።

3 ኣሸናፊውን ካሸነፈበት ጊዜ ጀምሮ በ60 የስራ ቀናት ውስጥ ሳሩን ማንሳት ኣለበት።

4 ከዚህ በታች በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት በሰሜን አየር ምድብ ዕቃ ግዥ ክፍል በስራ ሰዓት በመገኘት የዋጋ ማቅረቢያችሁን በሰም በታሸገ ፖስታ በማቅረብ መጫረት የምትችሉ ሲሆን መስሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ሳሩ የሚገኝበት ቦታ
በኣይናለም መኖሪያ ሰፈር ኣጥር ውስጥ
በኣይናለም መኖሪያ ሰፈር ከኣጥር ውጪ
ዲኤም አካባቢ
በጠቅላይ መምሪያ ኣከባቢ


ለበለጠ መረጃ በ 0344-405260-0914-713193

ድሕሪት
ጨረታ መደብ