ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አማ መቐለ ፋብሪካ ለፋብሪካዉ አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ዓይነት የፅዳት መሳሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መስከረም 10, 2009 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ መስከረም 18, 2009 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ መስከረም 18, 2009 06:00 ደ/ሰዓት
  • ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ስለሆነም ተጫራቾች ይሀ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 10 ተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ማለትም ከ መስከረም 9/2009 ዓም እስከ መስከረም 18/2009 ዓም ድረስ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ የማይመለስ ብር 50 ሃምሳ ብር ከፍለዉ የጨረታዉን ሠነድ በመዉሰድ የሚሸጡበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ ኢንቨሎፕ በማድረግ እና ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ሣጥን ዉስጥ በመክተት መወዳደር ይችላሉ

2 ጨረታዉ ይሀ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ1ዐኛዉ የስራ ቀን ማለትም መስከረም 18 2009 ዓም ልክ 8:45 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ባልተጉኙበት በፋብሪካዉ ግዢ እና ክምችት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 19 ዉስጥ ይከፈታል

3 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ