ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ በዓይደር ክ/ከተማ ሓሚዳይ አከባቢ የሚገኝ ሆኖ በ2018 በጀት ዓመት ሽንት ቤትና ሻወር ለማሰራት ስለፈለገ ተጫራቶች ደረጃ 8 እና ከደረጃ 8 በላይ በBC/GC ስራ ፍቃድ ያለው በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መስራት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት ተጫራቶች በጨረታው ለመሳተፍ ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች ከታች ከተዘረዘሩት መስፈርቶች አማልቶ መገኘት አለባቸው።
1. የ2018 ዓ/ም የሞያ ፈቃድ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣
2. የ2018 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ አቅራቢነት የምዝገባ ሰርቲፊኬት የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የባለፈው ሶስት ወራት የቫት ዲክሊሬሽን ፣ የቲን ናምበር ምዝገባ ማስረጃ ያለው፣
3. ተጨራቾች ጨረታው አሸናፊ የሚሆነው ዝቅተኛ ዋጋ /east bidder/ ያቀረበ ወይም የሞላ አሸናፊ ይሆናል፣
4. ተጨራቾች የጨረታ ማስከበርያ 50,000.00 /አምሳ ሺ ብር/ በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስተና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ክፍያ ማዘዥያ ቼክ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችሉ
5. ተጨራቾች የሚጫረትበት ፕሮጀክት ስራ ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሮ በ60 /በስልሳ/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ግንባታው ጨረሰው ማስረከብ የሚችሉ፣
6. ሁሉም ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ከቀን 02/06/2018 ዓ. ም. ከመስራቤታችን የኢትዮጵየ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ መውሰድ ይችላሉ፣
7. ተጨራቾች የሚጫረቱበት ፕሮጀክት አንድ ኦርጅናል፣ አንድ ኮፒ ቴክኒካል ጨረታ ሰነድ ፣ አንድ ኦርጅናል፣ ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል ጨረታ ሰነድ ፣ ብቃት ማረጋገጫ ሰነድ፣ የሞያ ብቃት ማረጋገጫ፣ ፍቃድ ምስክር ወረቀት፣ ንግድ ስራ ፍቃድ አቅራቢነት ምዝገባ የባለፈው ሶስት ወር ቫት ዲክሊሬሽን ቲን ናምበር ለየብቻው በማሸግ በትልቁ ፖስታ ታሽጎ በጀርባው ኦርጅናልና ኮፒ፣ ስምና አድራሻ ተፅፎበት ለጨረታ ተብሎ ለተዘጋጀ ጨረታ ሳጥን እስከ 16/06/2018 ዓ.ም. ጧት 4፡00 ተዘግቶ ጧት 4፡30 ይከፈታል፣
8. ተጨራቾች ጨረታ ሰነድ በቀረበው ቅፆች መሰረት በትክክል ሞልተው በእያንዳንዱ ገፅ ሰነድ ጨረታ ፊርማና ማህተም በማተም በቅደም ተከተል የጨረታ ሰነድ ማቅረብ የሚችሉ፣
9. ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ጧት 4፡30 ሰዓት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ ጨረታው ይከፈታል።
10. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቅያ ወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት 16/06/2018ዓ.ም ጧት ቀናት የማይመለስ ብር 200.00/ ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ
11. መስራቤታችን የተሻለ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
12. ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ወደ ኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ በአካል በማምጣት ወይም በስልክ ቁጥር0919048942 ወይም 0926933605 መጠየቅ ይችላሉ።
መመለስ