በወረዳ ራያ ኣዘቦ ዕቅድና ፋይናንስ አስተዳደር ፅህፈት ቤት የሚገኝ የግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት በ2018 ዓ/ም በጀት ኣመት ከ FSR በተገኘ ድጋፍ በዓለም ባንክ ፍቃድ ቁጥር ET-TIGRAY FSRP-514917-CW-REQ በቀበሌ ሃውልቲ ማዕገል መላሕሶ ለማስገንባት ስለ ፈለገ በማንኛውም ደረጃ ፍቃድ የሚገኙ የውሃ ነክ ስራ ተቋራጮች ኣወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ኅዳር 20, 2018 ( ከ 3 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ኅዳር 30, 2018 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 30000.00
  • ቦታ: ራያ ዓዘቦ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 200.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ ኅዳር 30, 2018 09:00 ከሰአት
  • የውሃ ስራዎች
  • Print
  • Pdf

ፐርፎርማ ማስታወቅያ

በወረዳ ራያ ኣዘቦ ዕቅድና ፋይናንስ አስተዳደር ፅህፈት ቤት የሚገኝ የግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት በ2018 ዓ/ም በጀት ኣመት ከ FSR በተገኘ ድጋፍ በዓለም ባንክ ፍቃድ ቁጥር ET-TIGRAY FSRP-514917-CW-REQ በቀበሌ ሃውልቲ ማዕገል መላሕሶ ለማስገንባት ስለ ፈለገ በማንኛውም ደረጃ ፍቃድ የሚገኙ የውሃ ነክ ስራ ተቋራጮች ኣወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል። በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ ከአከባቢ ብክለት ፤ ከሰራተኞች ደህንነት የሚያጓድሉ ተግባራት፣ ከህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ፤ ከፆታዊ ትንኮሳና ፆታዊ ጥቃት ነፃ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡

1 ተጫራቾች ጨረታው ላይ ለመሳተፍ ግዴታ ከዚህ በታች የተገለፁ ዝርዝሮች ሟሟላት ኣለባቸው።

1.1 የታደሰ የስራ ተቋራጭ ፍቃድ ፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ : የታደሰ የኮንስትራክሽን/የተኮናታሪነት ምዝገባ ካርድ ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት / የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀትና የጥቅምት ወር የቫት ዲክለሬሽን ማቅረብ ኣለበት "

1.2 አሸናፊው ተጫራች ወይም የስራ ተቋራጭ ሳይት ከተረከበበት ቀን ጀምሮ አግባብነትያላቸው የከባቢ ጥበቃና እና የአለም ባንክ የአከባቢ ማህበራዊና ማህበረሰብና የፕሮጀክተ ሰራተኞች ጤናና ደህንነት የተመላከቱ ህጎች ስታንደርዶች የምግብ ስርአት ማጠናከርያ ፕሮግራም አከባቢና ማህበራዊ ድህንነት እንዲሁም በዚህ ፕሮጀክት ላይ ለሚሰሩ ግዚያዊና ኮንትራት ስራተኞች የሚደርስ ጉዳት ከመድረሱ በፊት መከላከልና ከደረሰም ቡሃላ ማሳከም ግዴታ አለበት። እንዲሁም ስራውን ጨርሶ ከመውጣቱ

በፊት ለጎርፍ የእንስሳትና የሰው ደህንነትና ጤንነት ለአደጋ የሚያጋልጡ የማስተካከል ወይም የማስወገድ ግዴታ አለበት፡፡

2) ቴክኒካል

2.1) ተጫራቾች በውሃ ነክ ስራዎች ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ ባለፉት ሰባት አመታት የሰሩት ሁለት ፕሮጀክት ብቻ የእያንዳንዱ ፕሮጀክት ቢያንስ 1,000,000 ብር እና ከዛ በላይ የሰሩ መሆኑን ከኣሰሪው ኣካል የመልካም ስራ አፈፃፀም የፕሮጀክቱ ውል። ግዝያዊ ወይም የመጨረሻ ርክክብ ማስረጃ እና የፕሮጀክቱ የመጨረሻ ክፍያ ሰነድ በሚነበብ በኮፒ ማቅረብ አለባቸው።

2.2) ተጫራቾች ግንባታውን ገንብተው ለማስረከብ የተሰጡትን 60 /ስልሳ ቀናት የስራ መርሃ ግብር ወይም የስራ ዕቅድ ማቅረብ ኣለባቸው።

2.3) ተጫራቾች የአከባቢና ማህበራዊ ጥበቃ ኮድ ኦፍ ኮንዳክት እና የሰራተኞች ደህንነት መጠበቅያ መሳርያዎች በዝርዝር ማቅረብ አለበት ።

2.4) የጨረታ ማስከበርያ ብር 30,000 /ሰላሳ ሺ ብር/ ከዚህ ከተዘረዘሩት ባኣንዱ የሚቀርብ ሁኖ በኢትዮጽያ በሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቻው ባንኮች ወይም ፋይናንሳዊ ድርጅቶች የሚሰጥ በሁኔታዎች ያላተመሰረተ ዋስትና ከባንኮች ወይም ሲፒኦ (CPO) =

2.5) ፅህፈት ቤቱ ቅድመ ክፍያ (20%) ለመክፈል የማይገደድ መሆኑና የሚከፍል ከሆነ ደግሞ ያሸነፊዉን ኮንትራክተር ተመጣጣኝ የሆነ ጋራንት ማቅረብ ይኖርበታል "ሁለተኛ ክፍያ ስራው 80% ሲደርስ ከተሰራው ስራ 50% የሚከፈለው ሲሆን የመጨረሻ ክፍያ ግዜያው ርክክብ ከተደረገ ቡሃላ ይሆናል።

2.6) ተጫራቶች በእያንዳንዱ የስራ ዝርዝር ላይ ከመሃንድስ ግምት ከ 20% በላይ ከሆነ Hate Distribution እንደ ሚንጠቀም ከወዲሁ ማወቅ ይኖርባቿል፡፡

3) ተጫራቾች ግንባታውን ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሮ በ 60 /ስልሳ/ ተከታታይ ቀናቶች ሙሉ በሙሉ

ጨርሰው ማስረከብ ኣለባቸው።

4) ተጫራቾች በዕቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ወረዳ ራያ ኣዘቦ የሚገኝ የግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ 200 ብር በመክፈል ከቀን 23/03/2018 ኣ/ም ጀምሮ እስከ 29/03/2018 ዓም 11፡00 ስዓት ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ከራያ ዓዘቦ ዕቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት የሚገኝ የግዝና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት መውሰድ ይችላሉ ።

5 ተጫራቾች የተጠየቁትን ቴክኒካል በተራ ቁጥር 2 ንኡስ ተራ ቁጥር 2.1 – 2.2 ኮፒ እና ጨረታ ማስከበርያ

ኦርጅናል ባንድላይ በፖስታ በማሸግ ከላዩላይ ቴክኒካል ሰነድ ተብሎ በሚታይ ቀለም መፃፍ አለባቸው ።

6) ተጫራቾች ፋይናንሻል ሰነዶች ኣንድ ኦርጅናል ፤ ሁለት ፎቶ ኮፒ የታደሰ የስራ ተቋራጭ ፍቃድ ፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን የተኮናታሪነት ምዝገባ ካርድ ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት/TN / የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀትና የጥቅምት ወር የቫት ዲክለሬሽን ማቅረብ ኣለበት ።፤ ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ በተለያዩ ፖስታ ካሸጉ ብሃላ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በአንድላይ በሌላ ፖስታ በማሸግ ከላዩላይ ፋይናንሻል ተብሎ ብሚታይ ቀለም መፃፍ አለባቸው ።

7) ተጫራቾች በተለያየ ፖስታ የታሸገውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ሰነዶች ባንድ ላይ በሌላ ትልቅ ፖስታ ከሸጉ ብሃላ የሚጫረቱበትን የፕሮጀክት ሙሉ አድራሻና የተጫራች ሙሉ ስም ከትሉቁ ፓስታ ላይ ብሚታይ ቀለም በመፃፍ ለጨረታው ተብሎ ከተዘጋጀው የግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ከተዘጋጀው ሳጥን እስከ 30/03/2018 ኣ/ም ከጥዋቱ 8:30 ሰኣት በኣካል በመምጣት ማስገባት ኣለባቸው ።

8) ተጫራቾች ጨረታውን በትኩረት ተረድተው ዋጋ ከሞሉ ብሃላ ፊርማቸው እና ማህተማቸው በየአንዳንዱ ገፅ በማሳረፍ እንደ ተሽጦ የነበረው ሰነድ ሳያጎድሉ ማቅረብ ኣለባቸው።

9) ተጫራቾች ያስገቡትን ሰነድ ስርዝ ካለበት እና ካልተፈረመበት እንዲሁም የነጥብና የብር መለያ ለመለየት አሻሚ (አዳጋች) ከሆነ ቀጥታ ከጨረታ ውጪ ይሆናሉ ።

10) ጨረታው ሁሉም ተጫራቾች በተገኙበት ወይ ደግሞ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኘበት በቀን 30/03/2018 ኣ.ም ከጥዋቱ 8:30 ታሽጎ ልክ 9:00 በዕቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ወረዳ ራያ ኣዘቦ የሚገኝ የግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ጨረታው ይከፈታል።

11) ተጫራቾች አሸናፊ መሆናቸው ሲረጋገጥ ቅደመ ክፍያ የሚጠይቁ ከሆነ ከኢትዮጽያ በሄራዊ ባንክ ወይም

በኢትዮጽያ በሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቻው ባንኮች የሚሰጥ በሁኔታዎች ያልተመሰረተ ዋስትና ሲፒኦ (CPO) የውሉ 20% በማስያዝ የሚሰጣቸው ይሆናል ።

12) ጨረታው ኣሸናፊ የሚሆነው ቴክኒካል ሙሉ ያለፈ ወደ ፋይናሻል ውድድር ገብቶ ዝቅተኛ ዋጋ ያስገባ

ይሆናል ። ቴክኒካል ሙሉ ያላሞላ ለፋይናንሻል ውድድር አይቀርብም ።

13) የጨረታ ሰነድ በስራ ስአት በህንፃና ትራንስፖርት አስተዳደር ወረዳ ራያ ኣዘቦ የሚገኝ የስራ ሂደት ቁጥጥር ዲዛይንና ህንፃ ስራዎች ቢሮ ቁጥር 28 መጥተው መውሰድ ይችላሉ ።

14) ፅህፈት ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ከገኘ ጨረታው በሙሉ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 15) የተሻለ መረጃ ለማግኘት በህንፃና ትራንስፖርት አስተዳደር ወረዳ ራያ ኣዘቦ የሚገኝ የስራ ሂደት ቁጥጥር፣ ዲዛይንና ህንፃ ስራዎች ቢሮ ቁጥር 28 ብኣካል በመቅረብ ወይ ደግሞ በስልክ ቁጥር 034-66-40-181 (0910338850) በመደወል ማግኘት ይችላሉ።

ወረዳ ራያ ኣዘቦ ህንፃና ትራንስፖርት አስተዳደር የስራ ሂደት ቁጥጥር ዲዛይንና ህንፃ ስራዎች

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (56)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s