ዕለት 05/10/2017 ዓ/ም
ቑፅሪ ኤ/ስ/ወ/ክ/3073/ፅ/ፋ/ን/ም/17
ቑፅሪ ፕሮፎርማ 017/2017
ምልክታ ጨረታ ፕሮፎርማ
የትግራይ ስታቲስቲክስና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ከኢምግረሽንና ዜግነት ኣገልግሎት በመተባበር ከኣለም ባንክ ባገኘዉ የገንዘብ ድጋፍ ለኤጀንሳችን ለማስታወቅያ የሚዉል ባነር በፈቀደልን መሰረት ለማሳተም ሕጋዊ ንግድ ፍቓድ ያላቹ ድርጅቶች ቀጥሎ ባለዉ መረጃ ሰንጠረዥ መሰረት እንድትወዳደሩ እንገልጻለን:-
| ተቁ | ዝርዝር ንብረት | መለክያ Measurment | ብዛት Quantity | የኣን ካሬ ዋጋ Unit Price |
|---|---|---|---|---|
| 1 | ብዛት 5 ባነሮች እያንዳንዳቸው ቁ 3ሜ × ጎን 6ሜ 18 ካሬ፣ - ጠቅላላ 90 ካሬ - የጽሕፎቹና ገላጭ ምስሎች ዲዛይን እንዲሁም ማስቅያ ያካትታል፣ - ባኖሮቹ የሚሰቀስበት ቦታና ኣካባቢ በመቆሴ ከተማ ሁኖ በማርታ ኣደባባይ፣ በሮማናት፣ በምድረ ገነት፣ ኵሓና ላጪ መዉጫ። | በቁጥር | 90 |
መመርያ፦
➢ የምትወዳደሩ ድርጅቶች ኣካላት የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የገብር ከሩዴ መስያ ቁጥር (Tin Number) እንዲሁም የመወዳደርያ ሰርተፊከት ፍቃድ/መቅረባይነት/ማቅረብ ይገባችዋል ፡፡
➢ ይህንን ፕሮፎርማ ከ_26/12/2017 ዓ/ም እስከ 29/12/2017 ዓ/ም በኣየር ላይ የሚቀይ ሆኖ ወደ ተዘጋጀስት የጨረታ ሳጥን ከገባ በኋላ በ 29/12/2017 ዓ/ም ከጥዋቱ 04:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 04:30 ይከፈታል ።
➢ ንብረቱ/ኣገልገስቱ/ በተጠቀሰዉ ዝርዝር መሰረት ካልቀረበ ጨረታዉ ዉድቅ ይደረጋል ይህ ፕሮፎርማ አንደ ዉስ ሆኖ ያገለግላል።
➢ ክፍያዉ በተመስከተ ያሸነፈዉ ድርጅት ንብረቱ/ገልገሎቱ/ስራዉን/ህትመቱን/ ጨርሶ ወደ ኤጀንሲዉ ካስረከበ/ካስገባና ወደ ተፈስገዉ ቦታ ከሰቀስዉ በኋላ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኣካዉንቱ በሰጠን ገቢ ይደረገስታል።
➢ ኣደራሻችን ዞን ሓወልት ፌት ስፌት ዋና ቢሮ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ የሚገኝዉ ዌይዘር ህንፃ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር -16 ነዉ ።
➢ ኤጀንሳችን የዚህ ፕሮፎርማ ምስስምሱ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ።
➢ ስተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 03-42-40-32-54 ደዉላቹ መጠየቅ ትችላላቹ ።
ማሳሰብያ
➢ ተጫራቹ ፊርማና የድርጅቱ ስም ማህተም ማድረግ ይጠበቅበታል
መመለስ