ማስታወቂያ
አፈ/ከሳሽ፡- ሕብረት ባንክ ኢማ
አፈ/ተከሳሾች፦
1, አቶ ቴድሮስ ተወልደ ኃይሉ
2. ወ/ሮ ብርትኳን ዘመነ አዳነ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በ1ኛ አፈ/ተከሳሽ ስም የሚታወቅ በ ጋንታ አፈሹም ወረዳ ቡከት ቀበሌ መንደር አጎሮ የሚገኝ፤ አዋሳኙ በምስራቅ መቐለ- ዓዲግራት አስፋልት መንገድ፣ በምዕራብ ዲንጋያማ ቦታ፣ በሰሜን የአረጋውያን መጦርያ ቦታ በደቡብ የቀበሌ ድብላ ስዔት ቦታ የሆነ በ0.32 ሄክታር የተሠራ ብሌን ፔትሮሌም በመባል የሚጠራ የአፈ ተከሳሾች የነዳጅ ማደያና ዲፖ ድርጅት፤ የሊዝ ዘመኑ ከ26/3/2009 ዓ.ም ጀምሮ ለ50 ዓመት የተወሰደ፤ በመነሻ ዋጋ ብር 48,669,896.28 (አርባ ስምንት ሚሊዮን ስድስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና ስድስት ከ28/100) በጨረታ ተሸጦ ለዕዳ መከፈያ እንዲውል ስለተፈለገ ለጨረታ እንዲወጣ ታዟል።
በዚህ መሰረት፡-
የምሥራቃዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዓዲግራት ምድብ ችሎት
መመለስ