ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሎና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
- 1. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 25/ 2013 ዓ.ምዘወትርበስራቀናትበድርጅቱግዥክፍል (12ኛፎቅቢሮቁጥር 1208) በመቅረብመውሰድይችላሉ፡፡
- 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 500,000 /አምስትመቶሺህብር/ በጥሬገንዘብ፣በባንክ የተመሰከረ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
- 3. ተጫራቾች ቴከኒካልና ፋይናንሻል የዋጋ ሰነድ ይዘው ጥቅምት 25/ 2013 ከጧቱ 4፡00 ሰዓትይዘውበመምጣትተጫራቾችወይምወኪሎቻቸውበተገኙበትበዚህቀንናሰዓትይከፈታል፡፡
- 4. ተጫራቾች የጨረታውንሰነድየማይመለስብር 100 /አንድመቶ/ በመካፈልከ12ኛፎቅቢሮ ቁጥር 1208 ግዥ ከፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ከደምበልወደቦሌበሚወስደውመንገድሜጋህንፃአጠገብ፡፡
ስልክቁጥር 011-5-58-34-46/011-5-58-43-78
S/N | Description | UOM | Qty |
1 | Stationary Hammer Head Tower Crane Height 70 Meter Horizontal working Jib Length 70m | Pcs | 2 |
መመለስ