በዚህም መሠረት በስራው የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ቫት ተመዝጋቢና ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ኦርጅናል ለመሆናቸው ማስረጃ መስጠት የሚችሉ ድርጅቶች ይጋብዛል፡፡
በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘሰነድየማይመለስ 100.00 (አንድመቶብር) በመክፈልዘወትር በሥራ ሰዓት መቐለ ላጪ አካባቢ ከሚገኘው ሰሜን ዕዝ ሜንቴናንስ ኢንጅነሪንግ ሪከቨሪ መምሪያ ግዥ ቢሮ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታውመስከረም 26/2013 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓትተዘግቶበዚሁዕለትከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠማብራሪያ፡-03-42-400002/ 0920426802
በሀገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜንዕዝጠቅላይመምሪያ
መመለስ